አቶ ቴዎድሮስ ሺፈራው - የናሁ ቴሌቪዥን ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የቴሌቪዢኑን ዋነኛ ተልዕኮ፣ የግል ሚዲያዎች ተጋርጠውባቸው ስላሉ መረጃና ማስታወቂያ የማግኘት ተግዳሮቶች፣ ናሁ ቴሌቪዥንን ጨምሮ በለውጡ ሂደት ውስጥ የብዙሃን መገናኛዎችን ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።
Share

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

