“በመንግሥትና በግል ሚዲያዎች ትልቅ የመረጃና የማስታወቂያ ልዩነትና ክፍተት በመንግሥት እየተፈጸመ ነው” - ቴዎድሮስ ሺፈራው

Tewodros Shiferaw Source: Courtesy of PD
አቶ ቴዎድሮስ ሺፈራው - የናሁ ቴሌቪዥን ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የቴሌቪዢኑን ዋነኛ ተልዕኮ፣ የግል ሚዲያዎች ተጋርጠውባቸው ስላሉ መረጃና ማስታወቂያ የማግኘት ተግዳሮቶች፣ ናሁ ቴሌቪዥንን ጨምሮ በለውጡ ሂደት ውስጥ የብዙሃን መገናኛዎችን ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።
Share