“በመንግሥትና በግል ሚዲያዎች ትልቅ የመረጃና የማስታወቂያ ልዩነትና ክፍተት በመንግሥት እየተፈጸመ ነው” - ቴዎድሮስ ሺፈራው

Interview with Tewodros Shiferaw

Tewodros Shiferaw Source: Courtesy of PD

አቶ ቴዎድሮስ ሺፈራው - የናሁ ቴሌቪዥን ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የቴሌቪዢኑን ዋነኛ ተልዕኮ፣ የግል ሚዲያዎች ተጋርጠውባቸው ስላሉ መረጃና ማስታወቂያ የማግኘት ተግዳሮቶች፣ ናሁ ቴሌቪዥንን ጨምሮ በለውጡ ሂደት ውስጥ የብዙሃን መገናኛዎችን ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now