"ማኅበረሰቡ ኢትዮጵያዊነታችንን በሕብረት በምናሳይበት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ዝግጅት ላይ እንዲገኝልን ጥሪ እናቀርባለን" የአስተባባሪ ኮሚቴ አባላት18:36Samson Kebede (L), Eyob Esubalew (C), and Yonas Mulugeta (L). Credit: Kebede, Esubalew, and Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.96MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በኮሮናቫይረስ ወረርሽ ሳቢያ ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው ዓመታዊው የቪክቶሪያ እግር ኳስ ውድድርና ባሕላዊ ዝግጅት ዘንድሮ ከዲሴምበር 26 - 27 / ታህሳስ 16 - 17 በ 49/29-49 Federation BLVD, Truganina ይካሔዳል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን፣ የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብና ሰላም ማኅበራዊ ክለብ ናቸው።አንኳሮችየእግር ኳስና ባሕላዊ ዝግጅትኢትዮጵያዊ አንድነትማኅበራዊ ግኝኑነትShareLatest podcast episodes"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉ