"ማኅበረሰቡ ኢትዮጵያዊነታችንን በሕብረት በምናሳይበት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ዝግጅት ላይ እንዲገኝልን ጥሪ እናቀርባለን" የአስተባባሪ ኮሚቴ አባላት

Community Leaders.jpg

Samson Kebede (L), Eyob Esubalew (C), and Yonas Mulugeta (L). Credit: Kebede, Esubalew, and Mulugeta

በኮሮናቫይረስ ወረርሽ ሳቢያ ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው ዓመታዊው የቪክቶሪያ እግር ኳስ ውድድርና ባሕላዊ ዝግጅት ዘንድሮ ከዲሴምበር 26 - 27 / ታህሳስ 16 - 17 በ 49/29-49 Federation BLVD, Truganina ይካሔዳል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን፣ የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብና ሰላም ማኅበራዊ ክለብ ናቸው።


አንኳሮች
  • የእግር ኳስና ባሕላዊ ዝግጅት
  • ኢትዮጵያዊ አንድነት
  • ማኅበራዊ ግኝኑነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service