"ማኅበረሰቡ ኢትዮጵያዊነታችንን በሕብረት በምናሳይበት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ዝግጅት ላይ እንዲገኝልን ጥሪ እናቀርባለን" የአስተባባሪ ኮሚቴ አባላት18:36Samson Kebede (L), Eyob Esubalew (C), and Yonas Mulugeta (L). Credit: Kebede, Esubalew, and Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.96MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በኮሮናቫይረስ ወረርሽ ሳቢያ ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው ዓመታዊው የቪክቶሪያ እግር ኳስ ውድድርና ባሕላዊ ዝግጅት ዘንድሮ ከዲሴምበር 26 - 27 / ታህሳስ 16 - 17 በ 49/29-49 Federation BLVD, Truganina ይካሔዳል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን፣ የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብና ሰላም ማኅበራዊ ክለብ ናቸው።አንኳሮችየእግር ኳስና ባሕላዊ ዝግጅትኢትዮጵያዊ አንድነትማኅበራዊ ግኝኑነትShareLatest podcast episodesየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገር