በኮሮናቫይረስ ወረርሽ ሳቢያ ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው ዓመታዊው የቪክቶሪያ እግር ኳስ ውድድርና ባሕላዊ ዝግጅት ዘንድሮ ከዲሴምበር 26 - 27 / ታህሳስ 16 - 17 በ 49/29-49 Federation BLVD, Truganina ይካሔዳል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን፣ የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብና ሰላም ማኅበራዊ ክለብ ናቸው።
አንኳሮች
- የእግር ኳስና ባሕላዊ ዝግጅት
- ኢትዮጵያዊ አንድነት
- ማኅበራዊ ግኝኑነት
Share






