“ኢትዮጵያን የግብፅ የውኃ ቅኝ ለማድረግ የሚሞክርን አካሄድ ኢትዮጵያ አትቀበልም፤ ታዛቢውም ታዛቢነቱን መሳት የለበትም” - ዘሪሁን አበበ ይግዛው

Interview Zerihun Abebe Yigzaw

Zerihun Abebe Yigzaw Source: Supplied

አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው - በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የድርድር ልዑክ ቡድን አባል፤ በዩናይትድ ስቴትስና የዓለም ባንክ ታዛቢነት በኢትዮያ፣ ግብጽና ሱዳን መካከል በተከታታይነት በተካሄዱ ድርድሮች ላይ ኢትዮጵያ ለምን እንደተሳተፈች፣ የድርድሩን ጅማሮ ሂደትና ዩናይትድ ስቴትስ እንደምን ወደ ግብጽ ወገን ልታዘም እንደቻለች ያስረዳሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኢትዮጵያን የግብፅ የውኃ ቅኝ ለማድረግ የሚሞክርን አካሄድ ኢትዮጵያ አትቀበልም፤ ታዛቢውም ታዛቢነቱን መሳት የለበትም” - ዘሪሁን አበበ ይግዛው | SBS Amharic