SKIP TO MAIN CONTENT

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በ "አዲስ አበባ" አዘጋጅነት በዕለተ ዕንቁጣጣሽ ሜልበርን ከተማ ላይ ደምቆ ሊከበር ነው

Ntsanet and Tom Colour.jpg
Netsanet Haile (L) and Tom Noonan (R). Credit: N.Haile & T.Noonan

ወ/ሮ ነፃነት ኃይሌ እና አቶ ቶም ኑናን፤ የ New Flower Sound 2019 የኢዮሃ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት አስተባባሪዎች፤ ዓርብ መስከረም 1 ቀን / September 11 በ 342 High St, Northcote ከ 6:00 pm እስከ 11:00 pm ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ታዳሚዎች ስላዘጋጁት ልዩ ኩነት ያስረዳሉ። የኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላት የአዲስ ዓመት ታዳሚ እንዲሆኑ ያጋብዛሉ።


Published

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ወ/ሮ ነፃነት ኃይሌ እና አቶ ቶም ኑናን፤ የ New Flower Sound 2019 የኢዮሃ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት አስተባባሪዎች፤ ዓርብ መስከረም 1 ቀን / September 11 በ 342 High St, Northcote ከ 6:00 pm እስከ 11:00 pm ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ታዳሚዎች ስላዘጋጁት ልዩ ኩነት ያስረዳሉ። የኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላት የአዲስ ዓመት ታዳሚ እንዲሆኑ ያጋብዛሉ።


አንኳሮች

  • የአዲስ አበባ ድምፅ ምሥረታ
  • የአዲስ ዓመት ቅበላ
  • ዝርዝር ፕሮግራም
ይህ ፕሮጀክት ለእኔና ለነፃነት በጣም ትርጉም ያለው ነው። ከኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ጋር አብረን በመሥራት አንድ ልዩ ነገር ማድረግ እንፈልግ ነበር። እናም፤ ይህንን የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ የድምፅ ሲስተም ጋር ማክበሩ በጣም ደስ ያሰኘናል።
ቶም ኑናን
Netsanet and Tom B&W.jpg
Tom Noonan (L) and Netsanet Haile (R). Credit: T.Noonan and N.Haile

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now