በየአራት ዓመቱ የሚካሔደው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ክፍለ አገራዊ ምርቻ ቅዳሜ ማርች 25 ይከናወናል። የምርጫ መመዘኛን የሚያሟሉ ዜጎችም የመመረጥ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል። ከምርጫ በፊትና በምርጫ ዕለት ሊከውኗቸው የሚገቡ የምርጫ ሂደቶችን እነሆን።
አንኳሮች
- ኒው ሳውዝ ዌይልስ ውስጥ ድምፅ ለመስጠት መሥፈርቶችን የሚያሟሉ ሁሉ፤ ምዝገባ አካሂደው በፌዴራል፣ ክፍለ አገርና የአካባቢ መንግሥት ምርጫዎች ድምፃቸውን ለመስጠት ግድ ይሰኛሉ።
- የኒው ሳውዝ ዌይልስ የምርጫ ኮሚሽን የምርጫ መረጃን ከእንግሊዝኛ ውጪ ከ20 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ያቀርባል።
- የኦንላይን ምርጫ ሥርዓት iVote በአሁኑ ምርጫ ግብር ላይ አይውልም።
Share






