NSW Labor Leader Chris Minns (L), and NSW Premier Dominic Perrottet (R). Credit: AAP Image/Bianca De Marchiበየአራት ዓመቱ የሚካሔደው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ክፍለ አገራዊ ምርቻ ቅዳሜ ማርች 25 ይከናወናል። የምርጫ መመዘኛን የሚያሟሉ ዜጎችም የመመረጥ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል። ከምርጫ በፊትና በምርጫ ዕለት ሊከውኗቸው የሚገቡ የምርጫ ሂደቶችን እነሆን።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo, Nikki Alfonso-Gregorio
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
በየአራት ዓመቱ የሚካሔደው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ክፍለ አገራዊ ምርቻ ቅዳሜ ማርች 25 ይከናወናል። የምርጫ መመዘኛን የሚያሟሉ ዜጎችም የመመረጥ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል። ከምርጫ በፊትና በምርጫ ዕለት ሊከውኗቸው የሚገቡ የምርጫ ሂደቶችን እነሆን።
አንኳሮች
- ኒው ሳውዝ ዌይልስ ውስጥ ድምፅ ለመስጠት መሥፈርቶችን የሚያሟሉ ሁሉ፤ ምዝገባ አካሂደው በፌዴራል፣ ክፍለ አገርና የአካባቢ መንግሥት ምርጫዎች ድምፃቸውን ለመስጠት ግድ ይሰኛሉ።
- የኒው ሳውዝ ዌይልስ የምርጫ ኮሚሽን የምርጫ መረጃን ከእንግሊዝኛ ውጪ ከ20 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ያቀርባል።
- የኦንላይን ምርጫ ሥርዓት iVote በአሁኑ ምርጫ ግብር ላይ አይውልም።