ፕሮፈሰር ጌታቸው በጋሻው፤ የራዕይ ኢትዮጵያ ፕሬዚደንት፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የ Clean Energy Regulator የሕግ አማካሪና ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ - የዓለም አቀፍ የአማራ ሕብረት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ የታገቱ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጉዳይና የሕግ የበላይነት መከበርን አስመልክቶ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share






