“የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዕገታ እንደ ኢትዮጵያዊ ያሳፈረን፣ ያሳዘነንና ያሰቀቀን ፖለቲካዊና የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ሆኖ አግኝተነዋል” - ፕሮፌሰር ጌታቸው በጋሻው

Panel discussion on the abduction of Dambi Dollo uni students

Prof Getachew Begashaw (L), Tsigereda Mulugeta (C), Dr Sherif Seid (R) Source: SBS Amharic, GB, and TM

ፕሮፈሰር ጌታቸው በጋሻው፤ የራዕይ ኢትዮጵያ ፕሬዚደንት፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የ Clean Energy Regulator የሕግ አማካሪና ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ - የዓለም አቀፍ የአማራ ሕብረት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ የታገቱ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጉዳይና የሕግ የበላይነት መከበርን አስመልክቶ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service