“የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዕገታ እንደ ኢትዮጵያዊ ያሳፈረን፣ ያሳዘነንና ያሰቀቀን ፖለቲካዊና የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ሆኖ አግኝተነዋል” - ፕሮፌሰር ጌታቸው በጋሻው

Panel discussion on the abduction of Dambi Dollo uni students

Prof Getachew Begashaw (L), Tsigereda Mulugeta (C), Dr Sherif Seid (R) Source: SBS Amharic, GB, and TM

ፕሮፈሰር ጌታቸው በጋሻው፤ የራዕይ ኢትዮጵያ ፕሬዚደንት፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የ Clean Energy Regulator የሕግ አማካሪና ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ - የዓለም አቀፍ የአማራ ሕብረት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ የታገቱ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጉዳይና የሕግ የበላይነት መከበርን አስመልክቶ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now