አቶ አብርሃ በላይ የኢትዮ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ፣ አቶ ተድላ አስፋው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋችና አቶ ኤልያስ ወንድሙ የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናቶች መድብል ዋና አዘጋጅ “የኢትዮጵያ የወደፊት አቅጣጫ ወዴት?” በሚል ርዕሰ አጀንዳ ላይ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
