ምንም እንኳ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ በአካል ተገኝቶ መቆመር ለጊዜው ቢገታም፤ አውስትራሊያ ውስጥ የቁማር መቆመሪያ አማራጭ አቅርቦቶች በተጣሉ ገደቦች ምክንያት ግና አልቀነሱም። ይልቁንም የመቆመር ባሕሪይ ለውጥን አስከትሏል። የአውስትራሊያውያን ወጣቶች የኦንላይንና ኣፕ ቁመራ ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Josipa Kosanovic
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
