ሜልበልርንና ሲድኒ ላይ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በስፋት መዛመት የነዋሪዎች የሥራና ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደቦች እንዲጣሉ ግድ ብሏል። ተፅዕኖዎቹም አካላዊ ብቻ ሳይሆኑ ከአዕምሮ ጤናዎ ጋር ተያያዥነት አላቸው። ተጠባቢዎች ለአካላዊና የአዕምሮ ጤና ስትራቴጂያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውን ይለግሳሉ።
Share

Published
By Chiara Pazzano
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
