የሠፈራ መምሪያ - የሕፃናት መብቶች በአውስትራሊያ

Children’s Rights in Australia

Source: Getty Images

አውስትራሊያ ውስጥ አምስት ሚሊየን ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች አሉ። አውስትራሊያ ከ30 አመትታ በፊት ፈራሚ በሆነችበት የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መብቶች ውል መሠረት፤ ሁሉም ሕፃናት እኩል የትምህርት፣ የጤና ክብካቤና የደህንነት ጥበቃ አግኝተው ማደግ እንዳለባቸው ሰፍሯል። ይሁንና፤ የአውስትራሊያ የህፃናት መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አውስትራሊያ ብዙ መንገድ መጓዝ እንዳለባት ይከራከራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now