ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ - በፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፤ አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ የጆርጅ ኢንስትቲትዩት የጤና ሥርዓት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ በቅርቡ ስለቆመው በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ (Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN) ይናገራሉ።
አንኳሮች
- በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ ጅማሮ
- ለመጀመሪያ ጊዜ ያካሔደው ሳይንሳዊ የውይይት መድረክ ፋይዳዎች
- የበይነ መረቡ የወደፊት የጉዞ አቅጣጫዎች
Share






