ዶ/ር ጎርሴ ኡስማኢል፤ የኢትዮጵያ ሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ የፓርቲያቸውን ተልዕኮዎችና ድርጅታቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ በለውጡ ሂደት ላይ ምን ዓይነት አስተዋፅኦዎችን ለማድረግ እንደወጠነ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends
