የጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሔደው ጦርነት ሳቢያ በኢትዮጵያ ላይ ጥለውት የነበረውን የተለያዩ ዕቀባዎችን የያዘው ፕሬዚደንታዊ ትዕዛዝ፤ በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ለተጨማሪ አንድ ዓመት ፀንቶ እንዲቆይ ተወሰነ


ታካይ ዜናዎች
  • በንግድ ዘርፍ የተሠማሩ አካላት በሞተር ኃይል የሚቀሳቀሱ ጀልባዎችን ለአንድ ዓመት ያህል ወደ ሀገር ውስጥ ከቀረጥና ታክስ ነፃ እንዲያስገቡ የገንዘብ ሚኒስቴር ፈቀደ
  • በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የናይጄሪያ የአየር ትራንስፖርት ሠራተኞች ማኅበር ጠርቶት የነበረውን የሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማ በሀገሪቱ መንግሥት አሸማጋይነት መሰረዙ ተመለከተ
  • የአዲስ አበባ የአየር ንብረት የስምምነት ሰነድ ፀደቀ
  • ያለ ሐኪም ትዕዛዝ የሚሸጡ መድኃኒቶች ላይ የታክስ አፈፃፀም እንዲቆም ተጠየቀ
  • በ18 ወራት ብቻ በሕገወጥ መንገድ 223 ሺህ ኢትዮጵያውያን ወደ ዓረብ ሀገራት መሰደዳቸው ተገለጠ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service