"ነፃነትን የሚወድ ማንም ሰው አድዋን ማክበር አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Tesfaye and Getahun .png

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria (L), and Artist Getahun Yirgu (R). Credit: SBS Amharic / FBC / G.Yirgu

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንትና ተዋናይ ጌታሁን ይርጉ፤ ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 28 / የካቲት 21 በሜልበርን ከተማ - አውስትራሊያ 21 Yardley St, Maidstone ከ4:00 pm - 6:00 pm ስለሚከበረው 130ኛው የአድዋ ክብረ በዓል መሰናዶና ዝግጅቶች ይናገራሉ። ማኅበረሰባዊ ጥሪም ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የአድዋ ትሩፋቶች
  • ይቅርታ
  • ምስጋና
  • ሥነ ግጥም
  • ኢትዮጵያዊ አንድነት
  • ማኅበረሰባዊ ትብብር
አድዋ የፀዳ ኢትዮጵያዊነት ነው። ሰው ሆነን የምንገኝበት ቦታ አድዋ ነው። የራሳችንን አድዋ መሥራት አለብን፤ አንድ ላይ መቆም አለብን። ኮተታችንን ጥለን፤ ከጎሬያችን እንውጣ።
ተዋናይ ጌታሁን ይርጉ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now