ወ/ሮ ደሲ ባይሳና ወ/ሮ አሊያ ሙሜ፤ ሊባኖስ ውስጥ ለጉስቁልና ተዳርገው ያሉ ሴቶች ኢትዮጵያውያትን እንደምን ለመታደግ እንደተነሳሱና ስለምን በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸውም ለመቀጠል እንደሚሹ ይናገራሉ። ኢትዮጵያውያን በመካከለኛው ምሥራቅ ላሉ ጉስቁል ወገኖች ደራሽ እንዲሆኑም ይማጠናሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends


