አቶ መኮንን ከበደ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች መምህር፤ በመማር ማስተማሩ ሂደት ውስጥ በተለይ በአውስትራልያ አዲስ ሰፋሪ ከሆኑ ቤተሰቦች የሚመጡ ተማሪዎች የሚገጥማቸውን ችግሮችና፤ በወላጆች እና ልጆቻቸው መካከል የሚፈጠሩ የአስተሳሰብ ክፍተቶች ፤በተማሪዎቹ ላይ የሚያመጡትን አሉታዊ ተጽእኖዎችና ተወያይተናል ። በችግሮቹ ላይ ብቻ ሳይሆን ትምህርት ቤቶች እና መምህራን ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ ያላቸውንም ድጋፍ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተውናል።
Share






