Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ገብረክርስቶስ ደስታ ትልቅ አስተዋፅዖ አድርጓል ተብሎ የሚታመነው የ'ዘመናዊነት' ሥነ ጥበብ አሠራርን ኢትዮጵያ ውስጥ ቀድመው ካነሱት አንዱ በመሆኑ ነው" ከበደች ተክለአብ

KTA.png

Kebedech Tekleab is a poet, painter, and sculptor, and an Associate Professor of Art at the City University of New York, Queensborough Community College. Credit: Leonardo A Correa Cifuentes

በቅርቡ በሀገረ አሜሪካ - ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ፤ የአንጋፋው ኢትዮጵያዊ ሰዓሊና ገጣሚ ገብረክርስቶስ ደስታ የጥበብ ሥራዎችና የሕይወት ዘመን አሻራዎቹ ላይ ያተኮረና የዘከረ ሲፖዚየም ተካሂዷል። የሕይወት ዘመን የጥበብ ሥራዎቹን አንስተው ከዘከሩት ተጠባቢዎች መካከል በሥነ ግጥም፣ ሥነ ቀለም ቅብ፣ ቅርፃ ቅርፅና የንድፍ ሥራዎች ዘርፍ ስመጥርና መምህርት የሆኑት ከበደች ተክለአብ ናቸው።


አንኳሮች
  • የሲምፖዚየም ዝግጅት ተነሳሽነት
  • ፋይዳዎች
  • ገብረክርስቶስ ደስታ በኢትዮጵያውያንና ባሕር ማዶኞች አንደበት
  • ምስጋና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now