ኢትዮጵያ ውስጥ ሥነ ምግባርን ወደ ሕዝቡ ማስረጽ አለመቻል አሳሳቢ ሆኗል ተባለ

Homeland Report 160819

Source: Courtesy of PD

አገርኛ ሪፖርት - 97.3 ከመቶ ሕዝቧ ሃይማኖተኛ ነው በምትባለዋ ኢትዮጵያ ሥነ ምግባርን ሕብረተሰቡ ውስጥ ለማስረጽ ጥረቶች ቢደረጉም፤ ግድፈቶች ጎልተው የመታየታቸው ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል ተብሎ መገለጡን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል። የሥነ ምግባር አሳስቢነቱ የተገለጠው የኢፌዴሪ ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽንና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ጉባኤ ሥነ ምግባርን አስመልክተው የጋር መግባቢያ በተፈራረሙበት ወቅት ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ኢትዮጵያ ውስጥ ሥነ ምግባርን ወደ ሕዝቡ ማስረጽ አለመቻል አሳሳቢ ሆኗል ተባለ | SBS Amharic