Watch FIFA World Cup 2026™ LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Remembering Prof Alem Habtu

Remembering Prof Alem Habtu

Prof Alem Habtu Source: Courtesy of AH

ፕሮፌሰር ዓለም ሐብቱ፤ በትግራይ ክፍለ ሃገር በእንደርታአውራጃ በሐርንቆ አምባ በግንቦት 1936 ተወልደው፤ ነሐሴ 30፣ 2008 በሃገረ አሜሪካ አርፈዋል። የቀብር ሥነ ሥር ዓታቸውም በኒው ዮርክ ከተማ ጳጉሜን 1፣ 2008 ተፈጽሟል። ፕሮፌሰር ዓለም፤ ባለትዳርና የሁለት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። በቀድሞው የኢትዮጵያ ተማሪዎች በሰሜን አሜሪካ ፕሬዝደንትነታቸውም የSBS የአማርኛ ፕሮግራም እንግዳ ሆነው፤ “ከተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ሰማያዊ ፓርቲ” በሚለው ልዩ ዝግጅታችን የሰሜን አሜሪካ ተማሪዎችን የትግል ታሪክ በዋቤነት ነቅሰዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Listen to our podcasts

Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now