መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ የበዓለ ትንሣኤን ትርጓሜ ያስረዳሉ። የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
በእዚህ የትንሣኤ በዓል ከውድቀታችን እንነሳ፣ ከበደላችን እንውጣ፣ የእውነት ክርስቲያኖች እንሁን።ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ
Share






