የደቡብ አውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት ዶ/ር ለገሰ ጋረደው፣ የደቡብ አውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት አቶ ጥላዬ ተከተልና አቶ መሐመድ በያን፤ እንደምን የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ከወለጋ ተፈናቅለው ደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፖች ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ልገሳቸውን እንደቸሩ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ተነሳሽነት
- ሰብዓዊነት
- ከአውስትራሊያ ደብረ ብርሃን
- ወገናዊ ትብብር በደብረ ብርሃን
- ስሜታዊ ሁከት
- ችሮታ
- ምክረ ሃሳቦች
- ምስጋና
Share






