SBS Amharic in Gonder and Gojjam

.

. Source: SBS Amharic

የኤስ ቢ ኤስ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ በኢትዮጵያ የሁለተኛ ሳምንት ቆያታውን በጎንደር እና ጎጃም አድርጟል ። በጉዞው የዳሰሳቸውን ጉዳዮች አጋርቶናል ከነዚሀም መካከል ፦ - የጎንደር ፋሲል ግንብ እና ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት ጉብኝት ፤ - የጎንደር ዩኒቨሪሲቲ በኢትዮጰያ ካሉት ተቋማት ለተከታታይ ሁለት አመታት የቀዳሚነት ቦታን እንደያዘ ነው ፤ - ለጎንደር እና ለአካባቢው ሰባት ሚሊዮን ህዝብ ያለው አንድ ሪፈራል ሆስፒታል ብቻ ነው ፤ - የሟቹ ኢንጂነር ስመኘው አባት አቶ በቀለ አይናለምን ለመርዳት ከመንግስት ጀምሮ ብዙዎች ቃል ቢገቡም ማንም የጠየቃቸው የለም የሚኖሩበት ሁኔታ እጅግ አሳዛኝ ነው ፤ - ብአዴን ፩፪ መደበኛ ጉባኤውን በባህር ዳር እያካሄደ ይገኛል በመጨው እሁድ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል። የሚሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service