ፌብሪዋሪ 6 / ጥር 29 በመላው ዓለም በፀረ - ግርዛት ቀንነት ተከብሮ ይውላል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ልጃገረዶችና ሴቶችን ከዕድሜ ልክ አካላዊ ጉዳትና የመንፈስ ስብራት ለመታደግ። ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም፤ በሞናሽ ጤና - የጤና ባለሙያና አንቂ የተባበሩት መንግሥታት ግርዛትን ከእነ አካቴው ለመክላት በሉላዊ የዘለቄታ ልማት ግቡ ስለምን እንደተለመና ከሰብዓዊ መብቶች ጋር የማቆራኘት ፋይዳዎችን አንስተው ያስረዳሉ። ለማኅበረሰብ አባላትም መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
አንኳሮች
- የግርዛት አካላዊና ስነ ልቦናዊ የጉዳት ጎኖች
- የፀረ ግርዛት ሕግ በአውስትራሊያ
- ግርዛት በባሕር ማዶ ፍልሰተኞች ዘንድ
- ማስገንዘቢያና የእንታደም ጥሪ
Share






