በአሜሪካ የኢትዮጵያውያንን የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳትን ለማስቆም ክስ ተመሠረተ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ተከበረ


ታካይ ዜናዎች
  • ንግድ ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ እንዲጠቀሙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ
  • በኮምቦልቻ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከፍተኛ ሕመም ያጋጠማቸው ታራሚዎች ወደ አዲስ አበባ ሔደው ሕክምና እንዲያገኙ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
  • በኢትዮጵያ ከ2,200 በላይ ፈጣን የመኪና ባትሪ መያ ጣቢያዎችን ለመገንባት መታቀዱን የኢትዮጵያ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ገለጠ
  • በአዲስ አበባ የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሳት ለተጨማሪ 15 ቀናት ተራዘመ
  • አቡነ ማቲያስ 'አሁን በሕክምና ላይ ነው ያለሁት፤ ይሁንና ደህና ነኝ' አሉ
  • በትግራይ ክልል የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሕወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር ሕብረት መፍጠሩን እንዲያቆም ጠየቁ
  • በኮንሶ በየ18 ዓመቱ የሚከናወነው የስልጣን ሽግግር ሥነ ሥርዓት ተከናወነ
  • የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለልጣን በሰነድ ሙዋዕለ ንዋይ ግብይቱ ወቅት በግብይት ማጭበርበር ጉዳት የደረሰባቸው ባለ ሃብቶች የሚያገኙት ትልቁ የካሣ ክፍያ 100 ሺህ ብር ብቻ እንዲሆን ሃሳብ አቀረበ
  • ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ብራዚልና ደቡብ አሜሪካ ጋር የእሥረኞች ልውውጥ ለማድረግ ተስማማች
  • በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ13 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንድታጣ አድርጓል የተባለው ግለሰብ ክስ ተመሠረተበት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now