Watch FIFA World Cup 2026™ LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የአውስትራሊያ ነዋሪዎች የባህር ማዶ ገቢዎቻቸውን ለግብር ቢሮ እንዲያስታውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ

Families urged to report foreign incomes to Tax Office

The exterior of the Australian Government Taxation Office in Sydney Source: AAP

በአዲሱ ዓለም አቀፍ የዳታ ልውውጥ ስምምነት፤ የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ድንበሮችን ተሻግሮ የግብር ግዴታቸውን የማይወጡ ግለሰቦችን ገቢ ለማሰስ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ከ65 አገራት ጋር የዳታ ልውውጥ ስምምነቶችን አድርጓል። ቢሮው ግብር ከፋዮች ከባሕር ማዶ ያገኟቸውን ገቢዎች ታክስ ሲያሰሩ ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Listen to our podcasts

Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now