በአዲሱ ዓለም አቀፍ የዳታ ልውውጥ ስምምነት፤ የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ድንበሮችን ተሻግሮ የግብር ግዴታቸውን የማይወጡ ግለሰቦችን ገቢ ለማሰስ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ከ65 አገራት ጋር የዳታ ልውውጥ ስምምነቶችን አድርጓል። ቢሮው ግብር ከፋዮች ከባሕር ማዶ ያገኟቸውን ገቢዎች ታክስ ሲያሰሩ ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

The exterior of the Australian Government Taxation Office in Sydney Source: AAP
Published
Updated
By Alice Trenoweth-Creswell
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

