ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ፤ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ ኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የ2011 የእንኳን አደረሳችሁ የአዲስ ዘመን መልዕክታቸው እነሆኝ ይላሉ። ልዑል ኤርሚያስ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የልጅ ልጅ ናቸው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Prince Ermias Sahle Selassie Source: SBS Amharic
Published
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends

