ድምፃዊና መሰንቆ ተጫዋች ደርብ ዘነበ ደሳለኝ፤ ድምፃዊት እናቱና አኮርዲዮን ተጫዋች አባቱ እንደምን የሙዚቃ ፍቅር አሳድረውበት በአምስት ዓመቱ ማንጎራጎር እንደጀመረ ያወጋል። በሀገረ አውስትራሊያ የሙዚቃ ሕይወቱ ስለ ገጠሙት ተግዳሮቶችና መልካም ዕድሎችም ይናገራል።
አንኳሮች
- የሙዚቃ ሕይወት ጅማሮ
- ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ
- ከጎዳና ወደ ምሽት ክለብ
- ከሀገር ቤት ወደ አውስትራሊያ
- የሁለት ባሕሎች ግጭት
ከኢትዮጵያውያን አርቲስቶች ጌታቸው ካሣንና ኤልያስ ተባባልን አደንቃለሁ።ድምፃዊና መሰንቆኛ ደርብ ዘነበ ደሳለኝ
Share






