ዊሊያም ሩቶ የኬንያ 5ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ቃለ መሐላ ፈፀሙ

በፕሬዚደንት ሩቶ በዓለ ሲመት ላይ ከተጋባዥ እንግዶች ውስጥ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ሌሎች ርዕሰ መንግሥታትና ርዕሰ ብሔሮች፣ እንዲሁም ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል።

Kenyan President William Ruto .jpg

Kenya's fifth President William Ruto. Credit: Billy Mutai/Anadolu Agency via Getty Images

አዲሱ የኬንያ ተመራጭ ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ ዛሬ ሴፕቴምበር 13, 2014 / መስከረም 3, 2015 በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከቀትር በኋላ በካሳራኒ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተገኝተው ቃለ መሐላ በመፈፀም 5ኛው የኬንያ ፕሬዚደንት ሆነዋል።

የእሳቸውን ቃለ መሐላ ተከትለውም ምክትላቸው ሪጊታ ጋቻዎ ቃለ መሐላ ፈፅመዋል።

በፕሬዚደንት ሩቶ በዓለ ሲመት ላይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የዑጋንዳ ፕሬዚደንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ፣ የሩዋንዳው ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜና የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ሳሚያ ሱሉሁ፣ ሌሎች ርዕሰ ብሔሮችና ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል።

Share

Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service