ቪክቶሪያ ላይ ተጥለው ያሉት የኮሮናቫይረስ ገደቦች ከነገ ሐሙስ እኩለ ለሊት ጀምሮ ይረግባሉ

*** ከቤት ሲወጡ የፊት ጭምብል የማጥለቅ ግዴታ አይኖርም

SBS Amharic

Source: SBS Amharic

የቪክቶሪያ ተጠባባቂ ፕሪሚየር ጄምስ ሜሊኖ ሜልበርንና ሪጂናል ቪክቶሪያ ላይ ተጥለው የነበሩት የኮሮናቫይረስ ገደቦች ከነገ ሐሙስ ጁን 17 ከምሽቱ 11.59pm ጀምሮ እንደሚረግቡ ዛሬ አስታውቀዋል። 

በዚህም መሠረት፤

ማኅበራዊ


  • ቤትዎ ውስጥ በየቀኑ ሁለት ጎብኚዎችዎን ሊያስተናግዱ ይችላሉ
  • ከቤት ውጪ በቡድን እስከ 20 ሰዎች መሰባሰብ ይፈቀድላቸዋል

የኪሎ ሜትሮች ገደብ
  • ቀደም ሲል ከመኖሪያ ቤትዎ ከ25 ኪሎ ሜትሮች ርቀው በላይ እንዳይጓዙ ተጥሎ የነበረው ገደብ ተንስቷል።
  • የሜልበርን ነዋሪዎች ወደ ሪጂናል ቪክቶሪያ መጓዝ ይችላሉ።
የፊት ጭምብሎች

  • በቤት ውስጥ የ1 ነጥብ 5 ሜትሮች ርቀትን ለመጠበቅ በማይቻልባቸው ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር የፊት ጭምብል ለማጠለቅ ግዴታ አይኖርም።
የምግብና መስተንግዶ ሥፍራዎች


  • የምግብና መስተንግዶ ግልጋሎት ሰጪዎች አንድ ሰው በሁለት ስኩየር ሜትር ርቀት ማስተናገድ ይችላሉ።

 
  • አካላዊ እንቅስቃሴ ማካሄጃ፣ የቤት ውስጥ መስተንግዶ ሰጪዎች ግልጋሎቶችን መስጠት ይጀምራሉ።

 


Share

Published

By NACA
Presented by Kassahun Seboqa Negewo

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service