Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከእስር ተለቀቀ

የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በ30 ሺሕ ብር ዋስትና በዛሬዉ ዕለት ከእስር መፈታቱ ታውቋል።

Journalist Temesgen Desalegn.jpg
Journalist Temesgen Desalegn. Credit: PR

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብርና ህገ መንግስታዊ ችሎት ትላንት ኀዳር 6 ቀን 2015 በዋለዉ ችሎት ጋዜጠኛው በ30 ሺሕ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ቢወስንም የቂልንጦ ማረሚያ ቤት ለመልቀቅ ፍቃደኛ ሳይሆን ማደሩ ይታወቃል።

ዛሬ ኀዳር 7 ቀን 2015 ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ለ176 ቀናት የእስር ቆይታ በኋላ መፈታቱን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል።


1 min read

Published

Updated

By Stringer Report

Source: SBS


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now