የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብርና ህገ መንግስታዊ ችሎት ትላንት ኀዳር 6 ቀን 2015 በዋለዉ ችሎት ጋዜጠኛው በ30 ሺሕ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ቢወስንም የቂልንጦ ማረሚያ ቤት ለመልቀቅ ፍቃደኛ ሳይሆን ማደሩ ይታወቃል።
ዛሬ ኀዳር 7 ቀን 2015 ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ለ176 ቀናት የእስር ቆይታ በኋላ መፈታቱን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብርና ህገ መንግስታዊ ችሎት ትላንት ኀዳር 6 ቀን 2015 በዋለዉ ችሎት ጋዜጠኛው በ30 ሺሕ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ቢወስንም የቂልንጦ ማረሚያ ቤት ለመልቀቅ ፍቃደኛ ሳይሆን ማደሩ ይታወቃል።
ዛሬ ኀዳር 7 ቀን 2015 ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ለ176 ቀናት የእስር ቆይታ በኋላ መፈታቱን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል።
1 min read
Published
Updated
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends