በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update.

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update. Source: AAP

በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ ።

ከተያዙት መካከልም የ170 ያህሉ መንጩ የታወቀ ሲሆን የተቀሩት 511 የሚሆኑት ምንጭን ለማወቅ በምርመራው ቀጥሏል ።

በ80ዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ አንድ ሰው ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ቀደም ሲልም የመጀመሪያውን ክትባት ወሰደውም እንደነበረ ተገለጥጥጿል። ግለሰቡ በሌላ አስጊ በሚባል የጤና ጠንቅ ሳቢያ ክትትል ሲደረግላቸውም ነበር ።

የኒው ሳውዝ ዌልስ ፕሪምየር ግላዲስ በርጂክልያን የተጣለው ገደብም እስከ ኦገስት 28 ደረስ መራዘሙን ተናግረዋል ።


Share

Published

Updated

By Claudia Farhart
Presented by Martha Tsegaw

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ | SBS Amharic