SKIP TO MAIN CONTENT

በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update.
NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update. Source: AAP

1 min read

Published

Updated

By Claudia Farhart

Presented by Martha Tsegaw


Skip to article content

በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ ።

ከተያዙት መካከልም የ170 ያህሉ መንጩ የታወቀ ሲሆን የተቀሩት 511 የሚሆኑት ምንጭን ለማወቅ በምርመራው ቀጥሏል ።

በ80ዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ አንድ ሰው ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ቀደም ሲልም የመጀመሪያውን ክትባት ወሰደውም እንደነበረ ተገለጥጥጿል። ግለሰቡ በሌላ አስጊ በሚባል የጤና ጠንቅ ሳቢያ ክትትል ሲደረግላቸውም ነበር ።

የኒው ሳውዝ ዌልስ ፕሪምየር ግላዲስ በርጂክልያን የተጣለው ገደብም እስከ ኦገስት 28 ደረስ መራዘሙን ተናግረዋል ።


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now