በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update.

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update. Source: AAP

በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ ።

ከተያዙት መካከልም የ170 ያህሉ መንጩ የታወቀ ሲሆን የተቀሩት 511 የሚሆኑት ምንጭን ለማወቅ በምርመራው ቀጥሏል ።

በ80ዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ አንድ ሰው ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ቀደም ሲልም የመጀመሪያውን ክትባት ወሰደውም እንደነበረ ተገለጥጥጿል። ግለሰቡ በሌላ አስጊ በሚባል የጤና ጠንቅ ሳቢያ ክትትል ሲደረግላቸውም ነበር ።

የኒው ሳውዝ ዌልስ ፕሪምየር ግላዲስ በርጂክልያን የተጣለው ገደብም እስከ ኦገስት 28 ደረስ መራዘሙን ተናግረዋል ።


1 min read

Published

Updated

By Claudia Farhart

Presented by Martha Tsegaw


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now