- ገደቦች ለማላላት የተቀመጡት መመሪያዎች እንደሚያመላክቱት በሁለት 14 ቀናት የመራቢያ ጊዜ ውስጥ ምንም አይነት የኮሮናቫይረስ ካልታየ ወደ የኮቪድ- 19 ነጻ ደረጃ መሸጋገር ይቻላል ፡፡
- በቪክቶርያ ወረርሽኙ በታየ ወቅት ቁጥሩ እስከ 7880 ድረስ አሻቅቦ ነበር፡፡
- የኮሮናቫይረስ ገደቦችን የማላላት ሂደትን በተመለከተ መንግስት ባስቀመጠው እቅድ መሰረት በቪክቶርያ ላለፉት 28 ተከታታይ ቀናት ምንም አይነት የኮሮናቫይረስ በለመታየቱ ከኮቪድ-19 ነጻ ወደሚባለው ደረጃ የምትሸጋገር ይሆናል ፡፡
Share

