በቪክቶሪያ 57 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ ተጠቁ

Victorian Premier Daniel Andrews addresses the media during a press conference in Melbourne

Victorian Premier Daniel Andrews addresses the media during a press conference in Melbourne Source: AAP

በቪክቶሪያ 57 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ ተጠቁ ።

ይህ ቁጥርም የሁለተኛው ዙር የቫይረስ ስርጭት ከታየ በኋላ ከፍተኛ የሚባል እንደሆነ ተነግሯል ።

የጤና ዲፓርትመንት እንዳሳወቀው አዲስ ከተመዘገቡት ውስጥም 54ቱ በቅርቡ ከታየው ወረርሽኝ ጋር የሚገናኙ ሲሆን 42 ያህሉም ራሰቸውን ለይተው ያስቀመጡ ናቸው ።የተቀሩቱ ሶስቱ ምንጫቸው እስካሁንም  አልታወቀም ።

የቪክቶሪያው ፕሪምየር ዳናኤል አንድሪውስ እንዳሉት ከ 44 ቱ ውስጥ 41 ያህሉ በሚያስተላልፉበት ወቅት በለይቶ ማቆያ የነበሩ ሲሆን በ13ተኛ ቀናቸውም እንደገና ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።

ስለሆነም ሁሉም እንደገና ራሳቸውን ለይተው ማቆየት ይኖርባቸዋል ብለዋል ።    


Share

Published

By Stephanie Corsetti
Presented by Martha Tsegaw

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በቪክቶሪያ 57 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ ተጠቁ | SBS Amharic