Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የአድዋ ድል እንደ አዲስ ምዕራፍ አንድ ሊያደርገን፣ ሊያስማማንና ሊያቀራርበን የሚችል ትልቅ አውድ ነው" ተስፋዬ እንደሻው

Community
Source: E.Gudisa

በሜልበር አውስትራሊያ የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት 126ኛውን የአድዋ ድል ቅዳሜ ማርች 5, 2022 በፉትስክሬይ ፓርክ ዘክረው ውለዋል። በዕለቱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ እንደሻው ተገኝተዋል። አዝማሪ 'ቱፓክ' ለዝክረ መታሰቢያው የመሰንቆ ዝግጅቱን አቅርቧል። ሥነ ግጥምም ተነብቧል።


Published

Updated

By Elias Gudisa

Source: SBS



Share this with family and friends


በሜልበር አውስትራሊያ የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት 126ኛውን የአድዋ ድል ቅዳሜ ማርች 5, 2022 በፉትስክሬይ ፓርክ ዘክረው ውለዋል። በዕለቱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ እንደሻው ተገኝተዋል። አዝማሪ 'ቱፓክ' ለዝክረ መታሰቢያው የመሰንቆ ዝግጅቱን አቅርቧል። ሥነ ግጥምም ተነብቧል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now