"የአድዋ ድል እንደ አዲስ ምዕራፍ አንድ ሊያደርገን፣ ሊያስማማንና ሊያቀራርበን የሚችል ትልቅ አውድ ነው" ተስፋዬ እንደሻው

Community

Source: E.Gudisa

በሜልበር አውስትራሊያ የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት 126ኛውን የአድዋ ድል ቅዳሜ ማርች 5, 2022 በፉትስክሬይ ፓርክ ዘክረው ውለዋል። በዕለቱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ እንደሻው ተገኝተዋል። አዝማሪ 'ቱፓክ' ለዝክረ መታሰቢያው የመሰንቆ ዝግጅቱን አቅርቧል። ሥነ ግጥምም ተነብቧል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now