በሜልበር አውስትራሊያ የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት 126ኛውን የአድዋ ድል ቅዳሜ ማርች 5, 2022 በፉትስክሬይ ፓርክ ዘክረው ውለዋል። በዕለቱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ እንደሻው ተገኝተዋል። አዝማሪ 'ቱፓክ' ለዝክረ መታሰቢያው የመሰንቆ ዝግጅቱን አቅርቧል። ሥነ ግጥምም ተነብቧል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends

