“ዐቢይ አሕመድ [ጠ/ሚ] ጦርነቱን ካስቆመ ምናልባት ይህች አገር እንደ አገር ለመቀጠል ዕድል ይኖራታል ብዬ አምናለሁ” አምባሳደር ፍስሃ አስገዶም17:40Demonstrators with Tigray flags and posters march on the National Mall in Washington, DC on November 4, 2021. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (32.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android 2021 ምልሰታዊ ምልከታ - አምባሳደር ፍሰሃ አስገዶም፤ በተባበሩት መንግሥታት የቀድሞ የኢፌዴሪ አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል። እንዲሁም፤ በተለያዩ አገራት በዲፕሎማሲው ዘርፍ ሠርተዋል። በ2021 ጃኑዋሪ የትግራይን ጉዳይ አካትቶ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካካሄድነው ቃለ ምልልስ ውስጥ ለያዝነው ዓመት መሰናበቻ በምልሰታዊ ምልከታ በከፊል ነቅሰን አቅርበናል።አንኳሮች ጥቅል ወቅታዊ ጉዳዮችየትግራይ ግጭትየሱዳን ወረራShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት