“ዐቢይ አሕመድ [ጠ/ሚ] ጦርነቱን ካስቆመ ምናልባት ይህች አገር እንደ አገር ለመቀጠል ዕድል ይኖራታል ብዬ አምናለሁ” አምባሳደር ፍስሃ አስገዶም

Homeland Report

Demonstrators with Tigray flags and posters march on the National Mall in Washington, DC on November 4, 2021. Source: Getty

2021 ምልሰታዊ ምልከታ - አምባሳደር ፍሰሃ አስገዶም፤ በተባበሩት መንግሥታት የቀድሞ የኢፌዴሪ አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል። እንዲሁም፤ በተለያዩ አገራት በዲፕሎማሲው ዘርፍ ሠርተዋል። በ2021 ጃኑዋሪ የትግራይን ጉዳይ አካትቶ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካካሄድነው ቃለ ምልልስ ውስጥ ለያዝነው ዓመት መሰናበቻ በምልሰታዊ ምልከታ በከፊል ነቅሰን አቅርበናል።


አንኳሮች


 

  • ጥቅል ወቅታዊ ጉዳዮች
  • የትግራይ ግጭት
  • የሱዳን ወረራ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now