“ዐቢይ አሕመድ [ጠ/ሚ] ጦርነቱን ካስቆመ ምናልባት ይህች አገር እንደ አገር ለመቀጠል ዕድል ይኖራታል ብዬ አምናለሁ” አምባሳደር ፍስሃ አስገዶም17:40Demonstrators with Tigray flags and posters march on the National Mall in Washington, DC on November 4, 2021. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (32.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android 2021 ምልሰታዊ ምልከታ - አምባሳደር ፍሰሃ አስገዶም፤ በተባበሩት መንግሥታት የቀድሞ የኢፌዴሪ አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል። እንዲሁም፤ በተለያዩ አገራት በዲፕሎማሲው ዘርፍ ሠርተዋል። በ2021 ጃኑዋሪ የትግራይን ጉዳይ አካትቶ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካካሄድነው ቃለ ምልልስ ውስጥ ለያዝነው ዓመት መሰናበቻ በምልሰታዊ ምልከታ በከፊል ነቅሰን አቅርበናል።አንኳሮች ጥቅል ወቅታዊ ጉዳዮችየትግራይ ግጭትየሱዳን ወረራShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ