2021 ምልሰታዊ ምልከታ - ልዑል ዶ/ር አስፋ ወሰን አሥራተ ካሣ ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ሲሆን፤ ደራሲ፣ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። በኢትዮጵያ ታሪክ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት የተመረቁት ከፍራንክፈርት ዩኒቨርሲቲ ነው። በ2021 ጃኑዋሪ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካካሄድነው ቃለ ምልልስ ከፊሉን በምልሰታዊ ምልከታ አቅርበናል።
አንኳሮች
- የለውጥ ሂደቶች
- የትግራይ ግጭት
- አማራጭ ሥርዓተ መንግሥት
Share






