“ጠ/ሚሩን የምጠይቀው አንድነት በብዙኅንነት፤ ብዙኅንነት በአንድነት በሚል የኢትዮጵያዊነት ፍልስፍና አገራችንን ከጠባብ ብሔረተኝነት እንዲያድኑልን ነው” ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን አሥራተ ካሣ17:55Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa. Source: AWA.Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (32.82MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android 2021 ምልሰታዊ ምልከታ - ልዑል ዶ/ር አስፋ ወሰን አሥራተ ካሣ ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ሲሆን፤ ደራሲ፣ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። በኢትዮጵያ ታሪክ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት የተመረቁት ከፍራንክፈርት ዩኒቨርሲቲ ነው። በ2021 ጃኑዋሪ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካካሄድነው ቃለ ምልልስ ከፊሉን በምልሰታዊ ምልከታ አቅርበናል።አንኳሮች የለውጥ ሂደቶችየትግራይ ግጭትአማራጭ ሥርዓተ መንግሥትShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ