ከ35 በላይ አገራት በፌዴሬሽን አደባባይ ሜልበርን ከተማ ውስጥ ከዓርብ ሕዳር 9 አንስቶ ለሶስት ቀናት የተካሔደው የአፍሪካ ሙዚቃና ባሕል ፌስቲቫል እሑድ ሕዳር 11 ተጠናቅቋል። በዝግጅቱ ላይ የተሳተፉት አፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን በአንድ በኩል ደስተኝነታቸውን ሲገልጡ፤ በሌላም በኩል በአፍሪካውያን ዝግጅት ላይ አፍሪካውያን በዝተው አለመታደማቸው ግር ያሰኛቸው መሆኑን ገልጠዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

