"ዓመታዊው የስፖርት በዓል ኢትዮጵያ ባንሆንም ኢትዮጵያን እያስታወስንና ኢትዮጵያዊነታችንን እያየንበት የምናከብረው ነው" ማርታ በዛብህ07:59 Credit: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ከዲሴምበር 26-30/ታህሣሥ 16-20 የሚካሔደው 27ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት በሜልበርን-አውስትራሊያ ሁለተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የታደሙ የማኅበረሰብ አባላትና የዝግጅቱ አስተባባሪ የሆኑት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት ስለ ዓመታዊ የእግር ኳስና ባሕላዊ መሰናዶዎች ሂደት ይናገራሉ። የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው በበኩላቸው ዓርብ ዲሴምበር 29 / ታህሣሥ 19 የሚከበረው የኢትዮጵያ ቀን "አንድነትን የምናከብርበትና ባንዲራችንን ከፍ አድርገን የምናውለበልብበት ቀን ነው" በማለት የማኅበረሰቡ አባላት በዕለቱ በሥፍራው እንዲገኙ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮችየ27ኛው ዓመታዊ የስፖርት በዓል መክፈቻየውድድር ውጤቶችሽልማቶችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን"ኢሬቻን ወደፊት ለሚያከብሩት እግዚአብሔር ያድርሳችሁ! ላከበሩትም እንኳን አደረሳችሁ!" ኦቦ ዓለማየሁ ቁቤድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያየመጀመሪያ ጊዜ ቤት ገዢዎች የአምስት ፐርሰንት ተቀማጭ ፖሊሲና የአረጋውያን ክብካቤ ሠራተኞች ደመወዝ ጭማሪ ከዛሬ ኦክቶበር 1 ጀምሮ ግብር ላይ ውለዋል