"ዓመታዊው የስፖርት በዓል ኢትዮጵያ ባንሆንም ኢትዮጵያን እያስታወስንና ኢትዮጵያዊነታችንን እያየንበት የምናከብረው ነው" ማርታ በዛብህ

cOMM 27.jpg

Credit: E.Gudisa

ከዲሴምበር 26-30/ታህሣሥ 16-20 የሚካሔደው 27ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት በሜልበርን-አውስትራሊያ ሁለተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የታደሙ የማኅበረሰብ አባላትና የዝግጅቱ አስተባባሪ የሆኑት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት ስለ ዓመታዊ የእግር ኳስና ባሕላዊ መሰናዶዎች ሂደት ይናገራሉ። የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው በበኩላቸው ዓርብ ዲሴምበር 29 / ታህሣሥ 19 የሚከበረው የኢትዮጵያ ቀን "አንድነትን የምናከብርበትና ባንዲራችንን ከፍ አድርገን የምናውለበልብበት ቀን ነው" በማለት የማኅበረሰቡ አባላት በዕለቱ በሥፍራው እንዲገኙ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የ27ኛው ዓመታዊ የስፖርት በዓል መክፈቻ
  • የውድድር ውጤቶች
  • ሽልማቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"ዓመታዊው የስፖርት በዓል ኢትዮጵያ ባንሆንም ኢትዮጵያን እያስታወስንና ኢትዮጵያዊነታችንን እያየንበት የምናከብረው ነው" ማርታ በዛብህ | SBS Amharic