"ዓመታዊው የስፖርት በዓል ኢትዮጵያ ባንሆንም ኢትዮጵያን እያስታወስንና ኢትዮጵያዊነታችንን እያየንበት የምናከብረው ነው" ማርታ በዛብህ07:59 Credit: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ከዲሴምበር 26-30/ታህሣሥ 16-20 የሚካሔደው 27ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት በሜልበርን-አውስትራሊያ ሁለተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የታደሙ የማኅበረሰብ አባላትና የዝግጅቱ አስተባባሪ የሆኑት የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላት ስለ ዓመታዊ የእግር ኳስና ባሕላዊ መሰናዶዎች ሂደት ይናገራሉ። የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው በበኩላቸው ዓርብ ዲሴምበር 29 / ታህሣሥ 19 የሚከበረው የኢትዮጵያ ቀን "አንድነትን የምናከብርበትና ባንዲራችንን ከፍ አድርገን የምናውለበልብበት ቀን ነው" በማለት የማኅበረሰቡ አባላት በዕለቱ በሥፍራው እንዲገኙ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮችየ27ኛው ዓመታዊ የስፖርት በዓል መክፈቻየውድድር ውጤቶችሽልማቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን