"በአውስትራሊያ፣ ኒውዝላንድና ኢትዮጵያ የምትገኙ ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤና ዕርገቷ አደረሳችሁ" አቡነ ሉቃስ

Abune Lucas.jpg

Abune Lucas. Credit: A.Lucas

ብፅዕ አቡነ ሉቃስ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ገዳማት የበላይ ኃላፊ፣ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አገረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የበዓለ ፍለሰታ መልዕክታቸውን ለምዕመናን ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • ፍልሰታ
  • ፆም
  • ፀሎትና አገር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now

"በአውስትራሊያ፣ ኒውዝላንድና ኢትዮጵያ የምትገኙ ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤና ዕርገቷ አደረሳችሁ" አቡነ ሉቃስ | SBS Amharic