"በአውስትራሊያ፣ ኒውዝላንድና ኢትዮጵያ የምትገኙ ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤና ዕርገቷ አደረሳችሁ" አቡነ ሉቃስ08:01Abune Lucas. Credit: A.Lucasኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.87MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ብፅዕ አቡነ ሉቃስ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ገዳማት የበላይ ኃላፊ፣ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አገረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የበዓለ ፍለሰታ መልዕክታቸውን ለምዕመናን ያስተላልፋሉ።አንኳሮችፍልሰታፆምፀሎትና አገርShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው