“በእግዚአብሔር ስም - ለራሳችንም ለሌሎችም ጠንቅ እንዳንሆን እንጠንቀቅ” - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros COVID - 19

Abune Petros Source: SBS Amharic

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ - የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን አስመልክቶ ቤተክርስቲያን ሰሞኑን ስለወሰደችው የጥንቃቄ እርምጃዎች ይገልጣሉ። መንፈሳዊ ምክሮችንም ይለግሳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now