በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሃደራ አበራ "በዓሉን በደስታ ለማክበር ስታስቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ፤ አገር ቤት የሚገኙ ቤተሰቦቻችሁ ሰላምና ደህንነት እንደሚያሳስባችሁ፤ የትውልድ አገራችሁ ዕጣ ፈንታም እንደሚያስጨንቃችሁ የሚያጠራጥር አይደለም" በማለት የ2016 የአዲስ ዓመት መልዕክታቸውን ለአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ያስተላልፋሉ።
Share






