Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አዲሱ ዓመት ትኩረታችን፣አንደበታችንና አቅማችን በሙሉ ስለ ግድያና ሞት ሳይሆን፤ስለ ልማትና ዕድገት የምናስብበትና የምንሠራበት እንዲሆን እመኛለሁ" አምባሳደር ሃደራ አበራ

Ambassador Hadera Abera Admasu I.jpg
Hadera Abera Admasu, Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: Embassy of Ethiopia, Canberra

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሃደራ አበራ "በዓሉን በደስታ ለማክበር ስታስቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ፤ አገር ቤት የሚገኙ ቤተሰቦቻችሁ ሰላምና ደህንነት እንደሚያሳስባችሁ፤ የትውልድ አገራችሁ ዕጣ ፈንታም እንደሚያስጨንቃችሁ የሚያጠራጥር አይደለም" በማለት የ2016 የአዲስ ዓመት መልዕክታቸውን ለአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ያስተላልፋሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሃደራ አበራ "በዓሉን በደስታ ለማክበር ስታስቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ፤ አገር ቤት የሚገኙ ቤተሰቦቻችሁ ሰላምና ደህንነት እንደሚያሳስባችሁ፤ የትውልድ አገራችሁ ዕጣ ፈንታም እንደሚያስጨንቃችሁ የሚያጠራጥር አይደለም" በማለት የ2016 የአዲስ ዓመት መልዕክታቸውን ለአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ያስተላልፋሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now