ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ድምፃውያን ሜልበርን ላይ መድረክ ሊጋሩ ነው
Source: H.Michael
ኢትዮጵያውያን ድምፃውያን ክሪስቲና መልካሙ፣ አስጌ ዴንዴሾ እና ኤርትራዊው ድምፃዊ ተኪላ ተስፋይ ቅዳሜ ጁን 11 / ሰኔ 4 ሜልበርን ከተማ ውስጥ በጋራ በተሰናዳ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ የጥበብ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
Published 10 June 2022 at 4:15pm
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share