በ2015 ኢትዮጵያ ውስጥ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ 854 ሺህ 188 ተማሪዎች ከ50 በመቶ በላይ የማለፊያ ውጤት ያገኙ 27 ሺህ ተማሪዎች ብቻ ሲሆኑ፤ ተማሪዎቻቸውን ካስፈተኑ 3 ሺህ 106 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1 ሺህ 328ቱ ተማሪዎቻቸው ብሔራዊ ፈተናውን አላለፉም።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE
Published
By Kassahun Seboqa Negewo, NACA
Source: SBS
Share this with family and friends
