Ethiopian Athletes Amdework Walelegn Tadese, Abayneh Degu Tsehay, and Sintayehu Tilahun Getahun arrived in Sydney for the Sydney Marathon 2023. Credit: Aitor Alcalde - FIFA/FIFA via Getty Images / Ayalew Hundesa
ሴፕቴምበር 17 / መስከረም 4 በሚካሔደው የሲድኒ ማራቶን 2023 ለመወዳደር 13 አትሌቶች ሲድኒ ገብተዋል። የውድድሩ መነሻ Bradfield Park, Milsons Point ሲሆን፤ መድረሻው Sydney Opera House Forecourt ነው።የማራቶን ውድድሩ የሚጀምረው በሲድኒ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 7:10 am ነው።