በአማራ ክልል ካሉ 1 ሚሊየን የተመዘገቡ ተረጂዎች ውስጥ 'የክልሉ መንግሥት የቅድሚያ - ቅድሚያ እርዳታ ሊሰጣቸው የሚገቡ ተረጂዎችን መዝግቦ ለምን ለፌዴራል መንግሥት ሪፖርት አላደረገም?' የሚለው ጥያቄና የፌዴራል ቅድመ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የሁለት ዙር እርዳታ እንደሰጠ መግለጡ ከመልስ ይልቅ ጥያቄዎችን አብዝቶ አስነስቷል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE
Published
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends
