በአማራ ክልል በኮሌራ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2050 ደርሷል፤ በትግራይ ከ1300 በላይ ሰዎች ሕይወት በረሃብ ሳቢያ አልፏል
Credit: SBS Amharic
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት 20.6 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አግኝቷል፤ ከ2014 የበጀት ዓመት 27.5 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ጋር ሲነፃፀር የዘንድሮው አነስተኛ ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE
Credit: SBS Amharic