“ የፈጠራ ስነጽሁፎች ከማህበረሰብ ምልከታና እውነታ ላይ በመመስረት በደራሲዎች ምናብ የሚፈጠሩ የስነ ጽሁፍ ስራዎች ናቸው ” - አቶ ዘሪሁን አስፋው

አቶ ዘሪሁን አስፋው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋዎች ጥናት ጆርናሊዝም እና ኮምዪኒከሽን ኮሌጅ የአማርኛ ቋንቋ ስነጽሁፍ እና ፎክሎር ትምሀርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር

አቶ ዘሪሁን አስፋው Source: Supplied

አቶ ዘሪሁን አስፋው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋዎች ጥናት ጆርናሊዝም እና ኮምዪኒከሽን ኮሌጅ የአማርኛ ቋንቋ ስነጽሁፍ እና ፎክሎር ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር እንደነገሩን ፤ የፈጠራ ስነጽሁፎች ረጅም አጭር እና ቤሳ ልብዎለዶችን ፤ ስነ ግጥምን እና ተውኔትን የሚያካትቱ የኪነጥበብ አካል ናቸው ፡፡ የፈጠራ ስነጽሁፎች ከማዝናናት ፋይዳቸው ባሻገር የህብረተሰብን ባህል ፤ቋንቋን እና የአኗኗር ዘዴን በማስተዋወቅና በማቆየት ረገድ የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ይናገራሉ ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now