የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓትና የጤና ባለሙያተኞችን ደኅንነት እንደምን ከፍ ማድረግ ይቻላል?

Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN

Dr Fisha Tesfay (T-L), Dr Gizachew Tessema (C) and Azeb Gebreselassie (L) Source: Supplied

ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የእናቶችና ሕጻናት ጤና ተመራማሪና አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ጆርጅ ኢንስቲትዩት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ በቅርቡ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን አስመልክተው በኢትዮጵያና አፍሪካ አገራት ላይ ስላካሄዱት ምርምሮችና ግኝቶች ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • የኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ደረጃ ከደረሰ የጤና ሥርዓቱ የመሸከም አቅም   
  • የጤና ባለሙያዎች ለኮቪድ - 19 ተጋላጭነት  
  • ኮቪድ - 19ኝን ለመከላከል የአፍሪካ አገራት የጤና ሥርዓት ዝግጁነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service