የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓትና የጤና ባለሙያተኞችን ደኅንነት እንደምን ከፍ ማድረግ ይቻላል?29:02Dr Fisha Tesfay (T-L), Dr Gizachew Tessema (C) and Azeb Gebreselassie (L) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (53.18MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የእናቶችና ሕጻናት ጤና ተመራማሪና አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ጆርጅ ኢንስቲትዩት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ በቅርቡ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን አስመልክተው በኢትዮጵያና አፍሪካ አገራት ላይ ስላካሄዱት ምርምሮችና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ደረጃ ከደረሰ የጤና ሥርዓቱ የመሸከም አቅም የጤና ባለሙያዎች ለኮቪድ - 19 ተጋላጭነት ኮቪድ - 19ኝን ለመከላከል የአፍሪካ አገራት የጤና ሥርዓት ዝግጁነትShareLatest podcast episodesየቀድሞው የአደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣና ቤተሰቦቻቸው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ"ትልቁ ነገር ባለ ትልቅ ቤት መሆኑ ሳይሆን፤ ከልጆቻችን ጋር ያለን ትልቅ ግንኙነት ነው፤ በተለይ አባቶች። ለእናቶች ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ" ዶ/ር ብርሃን አሕመድ"እኛ ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ሶማሌ እንላለን፤ ልጆቻችን የሚኖሩት እንደ አፍሪካዊ ነው። በእነሱ ጭንቅላት ማሰብ ግድ ይሆናል" ዶ/ር ብርሃን አሕመድለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበ