“አነሳሳችን አገራችንን ከወረርሽኙ ለመከላከል በዕውቀታችን መደገፍ እንችላለን በሚል ነው” - ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉና አዜብ ገብረሥላሴ19:45Azeb Gebreselassie (L) and Dr Yohannes Kinfu (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (36.17MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የሉላዊ ጤናና ምጣኔ ሃብት መምህርና ተመራማሪ፤ አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ የጆርጅ ኢንስትቲትዩት የጤና ሥርዓት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ ለኮቪድ - 19 መከላከልና ቁጥጥር ለኢትዮጵያ እገዛ ለማድረግ እንደምን ተነሳስተው “Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN” እንዳቋቋሙ ያስረዳሉ።አንኳሮች ጁን 13 ጥናታዊ ጽሑፎች የሚቀርቡበት ሳይንሳዊ ፎረም መሰናዶተጋባዥ እንግዶችና ተሳታፊዎችበ ABREN እና የኢትዮጵያ ተቋማት ጋር ያሉ ትብብሮች ShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ"አዲሱ አመት የአንድነት ፤ የመተባበር ፤ የሰላም እና ፍቅር እንዲሆንልን እንጸልያለን " - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ" አዲሱ ዓመት ወደ እግዚአብሔር የምንጠጋበት እና የምንታደስበት እንዲሆን እፀልያለሁ" - ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ