“አነሳሳችን አገራችንን ከወረርሽኙ ለመከላከል በዕውቀታችን መደገፍ እንችላለን በሚል ነው” - ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉና አዜብ ገብረሥላሴ19:45Azeb Gebreselassie (L) and Dr Yohannes Kinfu (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (36.17MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የሉላዊ ጤናና ምጣኔ ሃብት መምህርና ተመራማሪ፤ አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ የጆርጅ ኢንስትቲትዩት የጤና ሥርዓት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ ለኮቪድ - 19 መከላከልና ቁጥጥር ለኢትዮጵያ እገዛ ለማድረግ እንደምን ተነሳስተው “Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN” እንዳቋቋሙ ያስረዳሉ።አንኳሮች ጁን 13 ጥናታዊ ጽሑፎች የሚቀርቡበት ሳይንሳዊ ፎረም መሰናዶተጋባዥ እንግዶችና ተሳታፊዎችበ ABREN እና የኢትዮጵያ ተቋማት ጋር ያሉ ትብብሮች ShareLatest podcast episodes"ምግብ አቅርቤ ባዶ ሳህን ሲመለስልኝ ደስ ይለኛል" ወ/ሮ ገነት ሐብተወልድየቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ እየያዘ በመሆኑ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አመለከተበመጪው ሀገራዊ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችና መራጮች በስድስት ቋንቋዎች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ ድረገፅ ይፋ ሆነ#101 መሳሳቅ