“አነሳሳችን አገራችንን ከወረርሽኙ ለመከላከል በዕውቀታችን መደገፍ እንችላለን በሚል ነው” - ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉና አዜብ ገብረሥላሴ19:45Azeb Gebreselassie (L) and Dr Yohannes Kinfu (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (36.17MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮሐንስ ክንፉ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የሉላዊ ጤናና ምጣኔ ሃብት መምህርና ተመራማሪ፤ አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ የጆርጅ ኢንስትቲትዩት የጤና ሥርዓት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ ለኮቪድ - 19 መከላከልና ቁጥጥር ለኢትዮጵያ እገዛ ለማድረግ እንደምን ተነሳስተው “Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN” እንዳቋቋሙ ያስረዳሉ።አንኳሮች ጁን 13 ጥናታዊ ጽሑፎች የሚቀርቡበት ሳይንሳዊ ፎረም መሰናዶተጋባዥ እንግዶችና ተሳታፊዎችበ ABREN እና የኢትዮጵያ ተቋማት ጋር ያሉ ትብብሮች ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች