የአልኮል መጠጥ አጠጣጥ መጠን ሊለወጥ ነው

Australians urged to cut back under new alcohol use guidelines

A couple of beers Source: AAP

የብሔራዊ ጤናና ሕክምና ምርምር ጉባኤ ከአልኮል መጠጥ ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስ ቀደም ሲሉ የነበሩ መምሪያዎችን ከልሷል። በአዲሱ የአልኮል መጠጥ መጠን ረቂቅ መምሪያ መሠረት፤ በአንድ ቀን ውስጥ ከአራት መደበኛ መጠጥ ያልበለጠ ወይም በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ10 መደበኛ አልኮል መጠጥ በላይ እንዳይጠጣ ይመከራል። በ2009 የነበረው የአንድ ሳምንት መጠን 14 መደበኛ አልኮል መጠጥ ነበር።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service