የአልኮል መጠጥ አጠጣጥ መጠን ሊለወጥ ነው

Australians urged to cut back under new alcohol use guidelines

A couple of beers Source: AAP

የብሔራዊ ጤናና ሕክምና ምርምር ጉባኤ ከአልኮል መጠጥ ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስ ቀደም ሲሉ የነበሩ መምሪያዎችን ከልሷል። በአዲሱ የአልኮል መጠጥ መጠን ረቂቅ መምሪያ መሠረት፤ በአንድ ቀን ውስጥ ከአራት መደበኛ መጠጥ ያልበለጠ ወይም በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ10 መደበኛ አልኮል መጠጥ በላይ እንዳይጠጣ ይመከራል። በ2009 የነበረው የአንድ ሳምንት መጠን 14 መደበኛ አልኮል መጠጥ ነበር።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now