Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የአልኮል መጠጥ አጠጣጥ መጠን ሊለወጥ ነው

Australians urged to cut back under new alcohol use guidelines

A couple of beers Source: AAP

የብሔራዊ ጤናና ሕክምና ምርምር ጉባኤ ከአልኮል መጠጥ ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስ ቀደም ሲሉ የነበሩ መምሪያዎችን ከልሷል። በአዲሱ የአልኮል መጠጥ መጠን ረቂቅ መምሪያ መሠረት፤ በአንድ ቀን ውስጥ ከአራት መደበኛ መጠጥ ያልበለጠ ወይም በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ10 መደበኛ አልኮል መጠጥ በላይ እንዳይጠጣ ይመከራል። በ2009 የነበረው የአንድ ሳምንት መጠን 14 መደበኛ አልኮል መጠጥ ነበር።


Published

By Peggy Giakoumelos

Presented by Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


የብሔራዊ ጤናና ሕክምና ምርምር ጉባኤ ከአልኮል መጠጥ ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስ ቀደም ሲሉ የነበሩ መምሪያዎችን ከልሷል። በአዲሱ የአልኮል መጠጥ መጠን ረቂቅ መምሪያ መሠረት፤ በአንድ ቀን ውስጥ ከአራት መደበኛ መጠጥ ያልበለጠ ወይም በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ10 መደበኛ አልኮል መጠጥ በላይ እንዳይጠጣ ይመከራል። በ2009 የነበረው የአንድ ሳምንት መጠን 14 መደበኛ አልኮል መጠጥ ነበር።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now