የብሔራዊ ጤናና ሕክምና ምርምር ጉባኤ ከአልኮል መጠጥ ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስ ቀደም ሲሉ የነበሩ መምሪያዎችን ከልሷል። በአዲሱ የአልኮል መጠጥ መጠን ረቂቅ መምሪያ መሠረት፤ በአንድ ቀን ውስጥ ከአራት መደበኛ መጠጥ ያልበለጠ ወይም በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ10 መደበኛ አልኮል መጠጥ በላይ እንዳይጠጣ ይመከራል። በ2009 የነበረው የአንድ ሳምንት መጠን 14 መደበኛ አልኮል መጠጥ ነበር።
Share






